እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ እግዚአብሔር በሰላምና በጤና አሸጋገራችሁ፤ መልካም አዲስ አመት ፳፻፩

ዕንቍጣጣሽ፥ ርእሰ ዐውደ ዓመት።

(መስከረም ፩ ቀን ፪ሺ፩ ዓ∙ ም∙)

 

እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሸጋገረዎ!

በአገራችን በኢትዮጵያ በደማቅ ሥነ ሥርዐት ስለሚከበረው ስለዚህ ታላቅ በዓል አባታችን ክቡር አለቃ አያሌው ታምሩ «የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋት»

 በተባለው መጽሐፋቸው ከገጽ ፪፻፴፫ – ገጽ ፪፻፴፭ ያሰፈሩትን ከዚህ ማግኘት ይችላሉ።

http://www.aleqayalewtamiru.org/new_year.html

 

 

 

Veröffentlicht in News. Kommentar schreiben »

የቡሄ በዓል ከ ዶቸ ቬለ

ቡሄ መጣ ያ መላጣ ቅቤ ቀቡት እንዳይነጣ ቡሄ በሉ ልጆች ሁሉ እያልን ሆ ስንል ከዋቂዎች ስጦታን ስናገኝ ደስታችን ልዩ ነዉ

 

 ኢትዮጽያዉያን ህጻናት በፍራንክፈርት በኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በክበረ በአል ላይ

 

የቡሄ በአል የክረምቱ ማለቅያ ነሃሴ አስራ ሁለት አስራ ሶስት አካባቢ ሲከበር ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት ዶሮ ከጮኸ የለም ለሊት ይባላል። የቡሄ በአል ካለፈ በኻላ መስከረም ስለሚጠባ እና ብራ ስለሚሆን። ደስታ ተክለወልድ በጻፉት መዝገበ ቃላት ህጻናት በቡሄ እለት ሆ ብለዉ ዳቦ ለሰጣቸዉ ምስጋና ሲያቀርቡ የሚሉትን አስፍረዋል
ሃሚና ሃሚና
ዘነዘና የብር ዘነዘና
ጌታዪን ያማ ሰዉ
ነጭ እከክ ይዉረሰዉ!

ስለቡሄ አዋቂዎችን ጥይቀን፣ ሆያ ሆዪ ብለናል ያድምጡን 

 

http://www.dw-world.de/dw/article/0,,3597501,00.html?maca=amh-standard_feed-amh-611-xml

Veröffentlicht in News. Kommentar schreiben »